
የውሸት መረጃ ማንቂያ
25 ግንቦት 2025
UNHCR ሊቢያ በአሁኑ ጊዜ በማህበረሰቡ ውስጥ እየተሰራጨ ያለውን የውሸት መረጃ ያውቃል፣ ከእነዚህም መካከል: 🔴 20,000 ጥገኝነት ጠያቂዎችን ወደ ሌላ ሀገር ለማጓጓዝ ሁለት የክሩዝ መርከቦች ትሪፖሊ ገብተዋል የሚለው UNHCR እጁ አለበት በሚል መረጃ የሃሰት ወሬ ነዉ። 🔴 በዋትስአፕ የተሰራጨ የተጭበረበረ መልእክት በኦንላይን ለመመዝገቢያ ሊንክ እየተባለ ላለዉና ከUNHCR 1,300 ዲናር የገንዘብ ድጋፍ እንደሚደረግ የሚለዉ የዉሸት ቃል ነዉ። […] ➞